ዘራፊዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

በዉጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያኖች ለሃገራቸዉ ድጋፍ ይዉል ዘንድ ከልፋታቸዉ የሚቆነጥሩት ገንዝብ ወደ ግለሰቦች አካዉንት መግባቱ ተረጋገጠ። በሃገር ወዳዶች ጥቆማ አማካይነትም ይሀዉ አካዉንት በፖሊስ መያዝ ተችሏል በመሆኑም ለሃገርዎ የሚያደርጉት የልፋትዎ ዉጤት በጥቁር እጅ እንዳይገባ ይጠንቀቁ እስካሁንም ላደረጉት ድጋፍ የደርስዎት ማስርጃ ካለ ይመርምሩ ካልደረስዎትም ማስረጃ ይጠይቁ። ዜናዉ 6:33 ደቂቃ ላይ

Scroll al inicio