ADWA

126ኛው የአድዋ በዓል

እንኳን ለ126ኛው የአድዋ በዓል አደረሳችሁ
አባቶቻችን  በወቅቱ ከነበረው የጣሊያን ፋሽስት ጦር ጋር በመታገል ለሰው ልጅ ታሪክ የሚያኮራ ታሪክን በመስጠት ድልን አጎናጽፈው ሀገሪቱን በነጻነት የሚኮራ ህዝብና እጅግ ሰፊና ሙሉ ሀገር አወርሰዋል። ይህ ታላቅ ድል የተቀዳጀው በወቅቱ በነበሩት ታላቁ እና ብልሁ ንጉስ ምኒልክ መሪነትና እና ኢትዮጵያውያን ለሰዎች ነፃነት ባሳዩት ቁርጠኝነት ነው የአድዋ ድል የተመዘገበዉ  በአድዋ ጦርነት ሲሆን የካቲት 23 ቀን 1888 ዓ.ም  ነው። ።
የአሁኑ ትውልድ የአባቶቹን አንድነት፣ አብሮነትና ጀግንነት አውቆና አርአያ በማድረግ አዲስ ራዕይ በማስቀመጥ ከድህነት ለመውጣት ጠንክሮ መሥራት አለበት።
ኮሙኒዳድ ዴ ኤትዮጴስ ኤን ኤስፓኛ

126 Aniversario de Adwa

Felicitaciones por el 126 Aniversario de la victoria de Adwa.
Nuestros padres lucharon con el entonces ejército fascista invasor italiano y obtuviern una victoria dando una  historia orgullosa para la historia de la humanidad y heredaron al pais una nación orgullosa por la libertad y un pais integro y muy grande. Esta gran victoria se logró por el entonces gran sabio rey  Menelik y la determinación de los etíopes por la libertad de los hombres. La batalla de Adwa fue  en Adwa hace 126 años, marzo de 1896.
La generación actual debe poner una visión y trabajar duro para salir de la pobreza reconociendo y adoptando el ejemplo de unidad, solidaridad y heroísmo de sus antepasados.
Comunidad de Etiopes en España
Scroll al inicio